የፓስፖርት ዋጋ በጣም ጨመረ -ጉድ ነው!|New Ethiopian Passport Price|Ethiopian Passpor...

የኢትዮጵያ ኢሚግሬሽንና ዜግነት አገልግሎት ከነገ ነሃሴ 01 2016 ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ የፓስፖርት አገልግሎት ክፍያ ይፋ አድርጓል ፤ ይህ የአገልግሎት ክፍያ ማሻሻያ የተደረገው የሚንስትሮች ምክርቤት ባጸደቀው ደንብ ቁጥር 550/2024 መሰረት መሆኑም ታውቋል ፤ ለመሆኑ አዲሱ ዋጋ ምን ያህል ይሆን ፤ የትኛውን የፓስፖርት አገልግሎት ይመለከታል? ሙሉ የዋጋ ዝርዝሩን ከነ ማብራሪያው ይመልከቱ።